ሶሪያ፤ ውጊያውና የ ተ መ ድ፣

የሶሪያ ጦር ሠራዊትና አማጽያን በዛሬው ዕለት፤ በመዲናይቱ በደማስቆ፣ወታደራዊው አኤሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ አካባቢ መጋጨታቸው ተነገረ። ደቡባዊውን የመዲናይቱን ከፊል ፣ ጦር ሠራዊቱ በመድፍ መደብደቡን የሶሪያ የሰብአዊ መብት ይዞታ ታዛቢ ቡድን