ሊቢያ፥ ከአምባገነናዊ አገዛዝ ወደ ዲሞክራሲ
ከአርባ ዓመታት በላይ በአንድ ግለሰብ አምባገነናዊ አገዛዝ ስር የቆዩት ሊቢያውያን በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ሽግግር ላይ ይገኛሉ። በነፃ ሂደትም የምክር ቤቱን ፕሬዚዳንት ሾሞዋል። በቅርቡ ዲሞክራሲያዊ ሕገ-መንግስት ተረቆ ሂደቱ እንደሚፋጠን የመነገሩን ያህል፤ ሊቢያን የፀጥታ እና የእስላም አክራሪነት ችግርም ያሰጋታል እየተባለ ነው።
ከአርባ ዓመታት በላይ በአንድ ግለሰብ አምባገነናዊ አገዛዝ ስር የቆዩት ሊቢያውያን በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ሽግግር ላይ ይገኛሉ። በነፃ ሂደትም የምክር ቤቱን ፕሬዚዳንት ሾሞዋል። በቅርቡ ዲሞክራሲያዊ ሕገ-መንግስት ተረቆ ሂደቱ እንደሚፋጠን የመነገሩን ያህል፤ ሊቢያን የፀጥታ እና የእስላም አክራሪነት ችግርም ያሰጋታል እየተባለ ነው።