የጋዜጠኛ ርዕዮት አለሙ እስራት መቀነስ

ባለፈው ዓርብ የተሰየመው የኢትዮጵያ የፌደራል ጠቅላይ ፍ/ቤት በአሸባሪነት ወንጀል ተከሳ የ14 ዓመት እስራት ፅኑ እሥራት የተፈረደባትን የጋዜጠኛ ርዕዮት ዓለሙን ቅጣት ወደ 5 ዓመት ዝቅ ማድረጉ ተገልጿል ።