ፍትሕ ሚኒስቴር የፍትሕ ጋዜጣን ዕትም አገደ
– ለሕትመት 80,385 ብር ክፍያ ተፈጽሟል
ዘወትር ዓርብ ማስተዋል ሕትመትና ማስታወቂያ ድርጅት እያሳተመ የሚሰራጨው ፍትሕ ጋዜጣ፣ ያለፈው ዓርብ ዕትም እንዳይሰራጭ በፍትሕ ሚኒስቴር ታገደ፡፡
ዘወትር ዓርብ ማስተዋል ሕትመትና ማስታወቂያ ድርጅት እያሳተመ የሚሰራጨው ፍትሕ ጋዜጣ፣ ያለፈው ዓርብ ዕትም እንዳይሰራጭ በፍትሕ ሚኒስቴር ታገደ፡፡