ያፍሪቃውያኑ ተገን ጠያቂዎች ችግር በሞልታ
የአውሮጳ ህብረት አባል መንግሥታት፡ የህብረቱ ምክር ቤት እና ኮሚሽን የህብረቱን አባል ሀገራት የተገን አሰጣጥ ፖሊሲ አንድ ወት ለማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እያካሄዱ ነው። ይሁንና፡ በብራስልስ ውይይቱ በቀጠለበት ባሁኑ ጊዜ፡ ወደ አውሮጳ የጠረፍ ሀገራት የሚገቡት
የአውሮጳ ህብረት አባል መንግሥታት፡ የህብረቱ ምክር ቤት እና ኮሚሽን የህብረቱን አባል ሀገራት የተገን አሰጣጥ ፖሊሲ አንድ ወት ለማድረግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር እያካሄዱ ነው። ይሁንና፡ በብራስልስ ውይይቱ በቀጠለበት ባሁኑ ጊዜ፡ ወደ አውሮጳ የጠረፍ ሀገራት የሚገቡት