የነዳጅ እጥረት እንግልት
ንግድ ሚኒስቴር ሰኔ 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ያወጣውን አዲስ የነዳጅ ታሪፍ ተከትሎ፣ በየነዳጅ ማደያዎቹ በነዳጅ መጥፋት ምክንያት በተፈጠረው የትራንስፖርት እጥረት ነዋሪዎች ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡
ንግድ ሚኒስቴር ሰኔ 30 ቀን 2004 ዓ.ም. ያወጣውን አዲስ የነዳጅ ታሪፍ ተከትሎ፣ በየነዳጅ ማደያዎቹ በነዳጅ መጥፋት ምክንያት በተፈጠረው የትራንስፖርት እጥረት ነዋሪዎች ለከፍተኛ እንግልት መዳረጋቸውን ለሪፖርተር ገለጹ፡፡