የጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ በቡድን 8 ጉባኤ መጋበዝ
ዩናይትድ ስቴትስ ካምፕ ዴቪድ ዉስጥ በሚካሄደው የቡድን 8 ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የውይይቱ ተካፋይ እንዲሆኑ መጋበዝ ልክ አይደለም በማለት ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው የጀርመን ድርጅት መጨረሻ ጋዜጣዊ መግለጫ አዉጥቷል።
ዩናይትድ ስቴትስ ካምፕ ዴቪድ ዉስጥ በሚካሄደው የቡድን 8 ጉባኤ ላይ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ የውይይቱ ተካፋይ እንዲሆኑ መጋበዝ ልክ አይደለም በማለት ለተጨቆኑ ህዝቦች የሚሟገተው የጀርመን ድርጅት መጨረሻ ጋዜጣዊ መግለጫ አዉጥቷል።