ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በፈረንሣይ
በፈረንሣይ ትናንት በተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የፕሬዚደንት ኒኮላይ ሳርኮዚ ዋና ተፎካካሪ የሶሻሊስቱ ፓርቲ ዕጩ ፍራንስዋ ኦሎንድ 28,6 ከመቶ የመራጭ ድምፅ በማግኘት ቀዳሚውን ቦታ ሲይዙ፡ ሳርኮዚ 27,1 ከመቶ አግኝተዋል።
በፈረንሣይ ትናንት በተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የፕሬዚደንት ኒኮላይ ሳርኮዚ ዋና ተፎካካሪ የሶሻሊስቱ ፓርቲ ዕጩ ፍራንስዋ ኦሎንድ 28,6 ከመቶ የመራጭ ድምፅ በማግኘት ቀዳሚውን ቦታ ሲይዙ፡ ሳርኮዚ 27,1 ከመቶ አግኝተዋል።