ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በፈረንሣይ

በፈረንሣይ ትናንት በተካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ የፕሬዚደንት ኒኮላይ ሳርኮዚ ዋና ተፎካካሪ የሶሻሊስቱ ፓርቲ ዕጩ ፍራንስዋ ኦሎንድ 28,6 ከመቶ የመራጭ ድምፅ በማግኘት ቀዳሚውን ቦታ ሲይዙ፡ ሳርኮዚ 27,1 ከመቶ አግኝተዋል።