ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአካባቢ ባለሥልጣን ተሰጠ
– ባለቤቱ መንግሥትን ድረስልኝ እያሉ ነው
በታምሩ ጽጌ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ኤልያስ ራጉኤል (እንጦጦ አፋፍ) የሚገኘውና በስዕል ማሳያነት ላለፉት ስምንት ዓመታት ሲያገለግል የነበረው ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ተሰጠ፡፡
በታምሩ ጽጌ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ኤልያስ ራጉኤል (እንጦጦ አፋፍ) የሚገኘውና በስዕል ማሳያነት ላለፉት ስምንት ዓመታት ሲያገለግል የነበረው ቶፕ ቪው እንጦጦ ዋሲሁን አርት ጋለሪ ለአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ተሰጠ፡፡