በአፋር የፖታሽ ማዕድን ፍለጋ ሥራ እየተካሄደ ነው
– ከ80 ሚሊዮን ቶን በላይ ክምችት እንዳለ ይገመታል
– ቢኤችፒ የተባለ ኩባንያ 10 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጓል
(በቃለየሱስ በቀለ)
– ቢኤችፒ የተባለ ኩባንያ 10 ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጓል
(በቃለየሱስ በቀለ)
በአፋር ክልላዊ መንግሥት በዳሎል አካባቢ መጠነ ሰፊ የሆነ የፖታሽና ሌሎች ማዕድናት ፍለጋ ሥራ በመካሄድ ላይ እንደሆነ ታወቀ፡፡