ለመሬት ባንክና ከተማ ማደስ ጽ/ቤት አዲስ ኃላፊ ተሾሙ
(በውድነህ ዘነበ)
ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ ባሳለፍነው ሳምንት ለአዲስ አበባ አስተዳደር የመሬት ባንክና ከተማ ማደስ ጽሕፈት ቤት አቶ አበበ ዘልዑልን ሥራ አስኪያጅ አድርገው ሾሙ፡፡
ከንቲባ ኩማ ደመቅሳ ባሳለፍነው ሳምንት ለአዲስ አበባ አስተዳደር የመሬት ባንክና ከተማ ማደስ ጽሕፈት ቤት አቶ አበበ ዘልዑልን ሥራ አስኪያጅ አድርገው ሾሙ፡፡