ፍራንስ ቴሌኮም የቴሌን የአስተዳደር ዘርፍ መረከብ

ከናይጀሪያ ቀጥሎ በአፍሪቃ በህዝብ ቁጥር ብዛት ሁለተኛውን ደረጃ የምትይዘው የኢትዮጵያ የቴሌኮምኒሽን አገልግሎት በኋላ ቀርነት ከሚጠቀሱት ውስጥ አንዱ ነው ።