አዲስ አበባ ቃሊቲን ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ስራ እንዳቆሙ ነው::

አዲስ አበባ ቃሊቲን ጨምሮ በኦሮሚያ ክልል የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብሶች ስራ እንዳቆሙ ነው::
‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎Oromoprotests‬ ‪#‎EthiopiaDriverStrike‬ ‪#‎Miniliksalsawi‬

የወያኔ መንግስት ያወጣን የአሽከርካሪዎች እና የተሽከርካሪዎች ሕግ በመቃውም የአዲስ አበባ ታክሲ ሹፌሮች ማህበር የጠራውን የሁለት ቀን የስራ ማቆም አድማ ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል የሾፌሮች አድማ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። የቃሊቲ አዉቶቡስ ተራ በዚህ መልኩ በጋሪዎች ተጨናንቋል:: በኦሮሚያ ትራንስፖርት አገልግሎት እንደተቁዋረጠ ነው ከፊንፊኔ ወደ አደማ ፣ ወደ ወሊሶ ፣ወደ አንቦ የሚወሰድው መንገድ ጭር ብሎዋል::

Minilik Salsawi's photo.