የኦጋዴን ጉዳይ ወደICC

ደቡብ አፍሪቃ ዉስጥ የሚገኙ የኦጋዴን ማኅበረሰብ አባላት ዓለም ዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ኢትዮጵያ ዉስጥ በኦጋዴን አካባቢ ይፈጸማል ያሉትን የመብት ጥሰት እንዲመረምር አመለከቱ። ማኅበረሰቡ ዓለም ዓቀፉ ፍድር ቤት የተቋቋመበትን የሮም ዉል፤