የዛምቢያ የአፍሪቃ ዋንጫ ድል
በኤኩዋቶሪያል ጊኒና በጋቡን የጋራ አስተናጋጅነት ለሶሥት ሣምንታት ያህል የተካሄደው የዘንድሮው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ባለፈው ምሽት ሊበርቪል ላይ በዛምቢያና በአይቮሪ ኮስት ግጥሚያ ተፈጽሟል።
በኤኩዋቶሪያል ጊኒና በጋቡን የጋራ አስተናጋጅነት ለሶሥት ሣምንታት ያህል የተካሄደው የዘንድሮው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ፍጻሜ ውድድር ባለፈው ምሽት ሊበርቪል ላይ በዛምቢያና በአይቮሪ ኮስት ግጥሚያ ተፈጽሟል።