ኢትዮጵያ ዉስጥ የታገቱት ሰዎችና አጋቾች
አጋቾቹ ማንናቸዉ? አርዱፍስ የትነዉ-የሚል ነበር። ሰሜን ምሥራቅ-ኢትዮጵያን ይጎበኙ የነበሩ አዉሮጳዉያንና አስጎብኚዎቻቸዉን የገደለ እና ያገተዉ ወገን ማንነት በዉል አልታወቀም።የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት መወነጃጀልም እንደቀጠለ ነዉ።
አጋቾቹ ማንናቸዉ? አርዱፍስ የትነዉ-የሚል ነበር። ሰሜን ምሥራቅ-ኢትዮጵያን ይጎበኙ የነበሩ አዉሮጳዉያንና አስጎብኚዎቻቸዉን የገደለ እና ያገተዉ ወገን ማንነት በዉል አልታወቀም።የኢትዮጵያና የኤርትራ መንግሥታት መወነጃጀልም እንደቀጠለ ነዉ።