ኖርዌይ 400 የኢትዮጵያ ስደተኞችን ወዳገራቸው ልትልክ ስለማቀዷ DW Amharic January 30, 2012 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics ኖርዌይ ስደተኞች ወደ አገራቸው የሚመለሱበት ስምምነት ከኢትዮጵያ ጋ መፈፀሟን እና 400 ስደተኞችን ልትመልስ እንደሆነ አሳወቀች።