ማዕድን ሚኒስቴር የአንድ ኩባንያ የነዳጅ ፍለጋ ፈቃድ ሰረዘ Ethiopian Reporter December 12, 2010 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics (በቃለየሱስ በቀለ) የማዕድን ሚኒስቴር ትራንስ ግሎባል ለተባለ የአሜሪካ ኩባንያ ሰጥቶት የነበረውን የነዳጅ ፍለጋና ልማት ፈቃድ ሰረዘ፡፡