በአፋር ክልል የተገደሉት ጎብኝዎች ዜግነት ታወቀ

4 ሰዎች ታግተዋል፣ ሁለት ቆስለዋል

Ethiopia Zare (ረቡዕ ጥር 9 ቀን 2004 ዓ.ም. January 18, 2011)ትላንት ማክሰኞ ከጠዋቱ 5 ሰዓት ላይ  በአፋር ክልል ያልታወቁ ታጣቂዎች በወሰዱት ርምጃ የተገደሉት አምስት ጎብኝዎች ዜግነት መረጋገጡ እና አራት ሰዎች መታገታቸው ታወቀ።