የጤፍ ምርት ኢትዮጵያንና ኔዘርላንድን እንዳያጋጭ ተሰግቷል
ከጤፍ ዱቄት ብስኩት፣ ኬክና ዳቦ እያመረተ ለአውሮፓ ገበያዎች የሚያቀርበው የኔዘርላንድ ኩባንያ፣ ከስሬያለሁ በሚል ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ በመከልከሉ የሁለቱን አገሮች ግንኙነት እንዳያበላሽ ስጋት ፈጥሯል፡፡
ከጤፍ ዱቄት ብስኩት፣ ኬክና ዳቦ እያመረተ ለአውሮፓ ገበያዎች የሚያቀርበው የኔዘርላንድ ኩባንያ፣ ከስሬያለሁ በሚል ኢትዮጵያ ማግኘት ያለባትን ገቢ በመከልከሉ የሁለቱን አገሮች ግንኙነት እንዳያበላሽ ስጋት ፈጥሯል፡፡