የኢድ ኧል አድሃ(አረፋ)በዓል አከባበር በአዲስ አበባና ድሬዳዋ፣

የኢድ ኧል አድሃ(አረፋ)ክብረ- በዓል ፣ ዛሬ ጧት ፤ አዲስ አበባ ውስጥ የተጀመረው በእስታዲየም አካባቢ በተካሄደ ሃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት ነው።