የመጀመሪያው የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና ሊጀመር ነው
(በታደሰ ገብረ ማርያም)
የቅዱስ ያሬድ ሆስፒታል በኢትዮጵያ ውስጥ የመጀመሪያ የሆነውን የኩላሊት ንቅለ ተከላ (ትራንስፕላንት) ሕክምና ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡
(በታደሰ ገብረ ማርያም)
የቅዱስ ያሬድ ሆስፒታል በኢትዮጵያ ውስጥ የመጀመሪያ የሆነውን የኩላሊት ንቅለ ተከላ (ትራንስፕላንት) ሕክምና ከአንድ ወር በኋላ እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡