የሰው ልጅ ዕዳ በሲና ምድረበዳ፣

ባለፉት ጥቂት ዓመታት በዛ ያሉ ኤርትራውያን ኢትዮጵያውያንና ሱዳናውያን፤ በግብፅ በኩል የሲናን ምድረበዳ አቋርጠው እሥራኤል ለመግባት ሙከራ ሲያደርጉ ፣ በግብፅ ድንበር ጠባቂ ታጣቂዎች እየተተኮሰባቸው፤ ሴቶችና ህጻናት ጭምር መገደላቸው አይዘነጋም።