የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ በመታገዱ አቤቱታዎች እየቀረቡ ነው
– ፈቃድ መስጠት የተቋረጠው በጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ትዕዛዝ ነው
የማዕድን ሚኒስቴር ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ኩባንያዎች የሚሰጠውን የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ በቅርቡ ማቋረጡን ተከትሎ፣ በውሳኔው ቅር የተሰኙ ኩባንያዎች አቤቱታ እያቀረቡ እንደሆነ ታወቀ፡፡
የማዕድን ሚኒስቴር ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ኩባንያዎች የሚሰጠውን የማዕድን ፍለጋ ፈቃድ በቅርቡ ማቋረጡን ተከትሎ፣ በውሳኔው ቅር የተሰኙ ኩባንያዎች አቤቱታ እያቀረቡ እንደሆነ ታወቀ፡፡