የኬንያ ዘመቻ እርዳታ ወይስ ወረራ!?

በተለያዩ ጊዜያት ፤ በተለይ ደግሞ ከሶማልያ አክራሪ ቡድኖች በኩል ይቃጣባት የነበረውን ትንኮሳ ለረጅም ጊዜ ታግሣ የቆየችው ኬንያ፤ ከ 3 ሳምንት ገደማ በፊት፤ ብርቱ እርምጃ በመውሰድ፤ በአየር ኃይል የታገዘ መደበኛ ጦር ኃይል በማዝመት 100 ኪሎ ሜትር ዘልቃ መግባቷ የታወቀ ሆኗል።