የሶማሊያ ጦርነትና ኤርትራ
ባለፈዉ ሳምንት የኬንያ ባለሥልጣናት ኤርትራ የሶማሊያዉን አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብን ታስታጥቃለች ብለዉ እንደሚጠረጥሩ ካስታወቁ ወዲሕ ግን በፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት ላይ የሚደረገዉ ግፊት ጠንከር ብሏል።
ባለፈዉ ሳምንት የኬንያ ባለሥልጣናት ኤርትራ የሶማሊያዉን አክራሪ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን አሸባብን ታስታጥቃለች ብለዉ እንደሚጠረጥሩ ካስታወቁ ወዲሕ ግን በፀጥታዉ ጥበቃ ምክር ቤት ላይ የሚደረገዉ ግፊት ጠንከር ብሏል።