‹‹ማንም ሰው [ይዞታዬ ነው ብሎ] መሬትን ከንብረት ጋር ቀላቅሎ መሸጥ አይችልም›› አቶ ደሳለኝ አምባው፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ዴኤታ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሰንበቻውን የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ ያወጣው አዋጅ በኅብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡