‹‹ማንም ሰው [ይዞታዬ ነው ብሎ] መሬትን ከንብረት ጋር ቀላቅሎ መሸጥ አይችልም›› አቶ ደሳለኝ አምባው፣ የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስትር ዴኤታ
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሰንበቻውን የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ ያወጣው አዋጅ በኅብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መሰንበቻውን የከተማ ቦታን በሊዝ ስለመያዝ ያወጣው አዋጅ በኅብረተሰቡ ዘንድ መነጋገሪያ ሆኗል፡፡