የአፋር ክልል የሥራ ቋንቋውን ሊለውጥ ነው
ላለፉት 20 ዓመታት የአማርኛ ቋንቋን የሥራ ቋንቋው አድርጎ ሲጠቀም የቆየው የአፋር ክልል መንግሥት፣ በቅርቡ የአፋርኛን ቋንቋ የክልሉ የሥራ ቋንቋ አድርጎ ለመጠቀም ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡
ላለፉት 20 ዓመታት የአማርኛ ቋንቋን የሥራ ቋንቋው አድርጎ ሲጠቀም የቆየው የአፋር ክልል መንግሥት፣ በቅርቡ የአፋርኛን ቋንቋ የክልሉ የሥራ ቋንቋ አድርጎ ለመጠቀም ዝግጅቱን ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡