የኢንቨስትመንት ደንብና አዋጅ ሊሻሻሉ ነው
. የማሻሻያ ሐሳቦቹ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት ይቀርባሉ
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ1995 ዓ.ም ያፀደቀው የኢንቨስትመንት ማበረታቻና ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች የተከለሉ የሥራ መስኮች የሚዘረዝረው ደንብ በድጋሚ ሊሻሻል መሆኑን ምንጮች አመለከቱ፡፡
የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ1995 ዓ.ም ያፀደቀው የኢንቨስትመንት ማበረታቻና ለአገር ውስጥ ባለሀብቶች የተከለሉ የሥራ መስኮች የሚዘረዝረው ደንብ በድጋሚ ሊሻሻል መሆኑን ምንጮች አመለከቱ፡፡