መንግሥት ዘንድሮ ከብሔራዊ ባንክ እንደማይበደር አስታወቀ
መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ የሚበደረው ገንዘብ የዋጋ ግሽበትን እንደሚያስከትል በመገንዘቡ፣ በያዝነው ዓመት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብድር ላለመውሰድ የወሰነ መሆኑን ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ አስታወቁ፡፡
መንግሥት ከብሔራዊ ባንክ የሚበደረው ገንዘብ የዋጋ ግሽበትን እንደሚያስከትል በመገንዘቡ፣ በያዝነው ዓመት ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ብድር ላለመውሰድ የወሰነ መሆኑን ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ አስታወቁ፡፡