ተቃዋሚ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች መታሰራቸው ፣ የአምንስቲ ተቃዉሞ

የኢትዮጵያ ፖሊስ የሐገሪቱን ሠላምና ፀጥታ ለማደፍረስና ሕገ-መንግሥታዊዉን ሥርዓት ለማፍረስ አሲረዋል ያላቸዉን አራት የተቃዋሚ ፓርቲ አባላትና አንድ ጋዜተኛን አሰሠረ።