መንግሥታዊው የኮንስትራክሽን ኩባንያ አደጋ ውስጥ ነው
– ከ70 ሚሊዮን ብር በላይ የመንግሥትና የግለሰቦች ዕዳ አለበት
ጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማኅበር በመባል የሚታወቀው መንግሥታዊ ኩባንያ፣ ያለበትን ዕዳ መክፈል ባመቻሉና የሥራ እንቅስቃሴው በመዳከሙ የህልውናው ጉዳይ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱ ተገለጸ፡፡
ጥቁር ዓባይ ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማኅበር በመባል የሚታወቀው መንግሥታዊ ኩባንያ፣ ያለበትን ዕዳ መክፈል ባመቻሉና የሥራ እንቅስቃሴው በመዳከሙ የህልውናው ጉዳይ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቱ ተገለጸ፡፡