የዓለም የዉሃ ሳምንት ማጠናቀቂያ

በስዊድን ስቶክሆልም ካለፈዉ እሁድ አንስቶ ሲካሄድ የቆየዉ የዓለም የዉሃ ሳምንት ጉባኤ እስከመጪዉ የአዉሮጳዉያን 2030ዓ,ም ድረስ ሊደረግ ይገባል ያላቸዉን ነጥቦች በማመልከት ዛሬ መግለጫ አዉጥቷል።