የሜርክልና የሳርኮዚ ዉይይት
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳት ኒካላ ሳርኮዚና የጀርመንዋ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል የዩሮ ሸርፍ ተጠቃሚ ሐገራት የገጠማቸዉን ምጣኔ ሐብታዊና የገንዘብ ቀዉስ ማቃለል ሥለሚችሉበት ሁኔታ ዛሬ ተነጋግረዋል።
የፈረንሳዩ ፕሬዝዳት ኒካላ ሳርኮዚና የጀርመንዋ መራሒተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል የዩሮ ሸርፍ ተጠቃሚ ሐገራት የገጠማቸዉን ምጣኔ ሐብታዊና የገንዘብ ቀዉስ ማቃለል ሥለሚችሉበት ሁኔታ ዛሬ ተነጋግረዋል።