በመኢአድ ማዕከላዊ ምክር ቤት ስብሰባ ብጥብጥ ተፈጠረ

– ዘጠኝ ሰዎች ታስረዋል

ባለፈው ቅዳሜ በኢየሩሳሌም ሆቴል በተካሄደው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ማዕከላዊ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ብጥብጥ ተፈጠረ፡፡