የፍትሕ ሚኒስቴር ከፍተኛ ኃላፊ አሜሪካ ኮበለሉ Ethiopian Reporter July 16, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics በፍትሕ ሚኒስቴር የሕግ ጥናት ማርቀቅና ማስረፅ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ከሁለት ሣምንታት በፊት ለስብሰባ አሜሪካ ሄደው በዚያው መቅረታቸውን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡