የአዲስ አበባ አስተዳደር ከታክስ 5.6 ቢሊዮን ብር ይፈልጋል Ethiopian Reporter July 9, 2011 Tagged with addis ababa, Ethiopia, health, import/export, politics የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ለሚቀጥለው ዓመት ካፀደቀው 11.8 ቢሊዮን ብር በጀት ውስጥ 5.6 ቢሊዮን ብር ከታክስ ለመሰብሰብ አቅዷል፡፡