አባ ጳውሎስና አባ ገ/መድህን ሲገመገሙ (ከዳዊት አዘነ)

በገጽ 96 ላይ ከሰው ጋር ተስማምተው ስራ መስራት ስላልቻሉ በነጻ ቀለብ እየተሰፈረላቸው ሲኖሩ ስኮላር ሽፕ ያገኛሉ። ከዚያም ወደ ድርግ ጽ/ቤት ሄደው ቤተ ክህነት ስለተጣላኝ አይሰደኝምና እናንተው ስደዱኝ ብለው ደርጎችን ይማጸናሉ። ከዚአም ደርግ ሰውየው ለትምህርት ዲሄዱ ትቃወማላችሁ እንዴ? ብሎ ቤተ ክህነትን ይጠይቃል። ቤተ ክህነትም እንደማትቃወም ታስታውቃለች። ከዚያም የመጓጓዣ ተከፍሎላቸው፤ የመንገደኛ ወጭ የኪስ ገንዘብ ተከፍሏቸውና ደብዳቤ ተጽፎላቸው በክብር ነው የወጡት ይላል መጽሀፉ። (ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ ይህንን ይጫኑ)