የሰኔ 1997 ጭፍጨፋ ሲታወስ (ወህኒ ቤት የተፃፈ)
እስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ)
ሰሞኑን መፅሐፍ ለማሳተም ታች ላይ እያልኹ ነው። ያልታተሙ ሁለት ሶስት መጻሕፍት በእጄ አሉ። እድሜ ለኢሕአዴግ፣ ለመፃፍ ብዙ ጊዜ አግኝቻለኹ። የተጠቀምኹባቸውም ይመስለኛል፡፡ ለሕትመት የሚገቡት ግን እነዚህ መፃሕፍት አይደሉም። በቂ ምክንያት አለው።
እስክንድር ነጋ (አዲስ አበባ)
ሰሞኑን መፅሐፍ ለማሳተም ታች ላይ እያልኹ ነው። ያልታተሙ ሁለት ሶስት መጻሕፍት በእጄ አሉ። እድሜ ለኢሕአዴግ፣ ለመፃፍ ብዙ ጊዜ አግኝቻለኹ። የተጠቀምኹባቸውም ይመስለኛል፡፡ ለሕትመት የሚገቡት ግን እነዚህ መፃሕፍት አይደሉም። በቂ ምክንያት አለው።