ከልማት እርዳታዉ ይልቅ የሰብአዊ መብት ይቅደም

የጀርመኑ ለአደጋ የተጋለጠ ህዝብ መብት ተቆርቋሪዉ ድርጅት በኢትዮጽያ የሰብአዊ መብት ይዞታ እስካልተስተካከለ ጀርመን የምትሰጠዉን የልማት እርዳታ መቀጠል የለባትም ሲል መግለጫዉን አዉጥቶአል።