5 የፖለቲካ ድርጅቶች በአሸባሪነት መፈረጃቸው

የኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ አምስት የፖለቲካ ድርጅቶችን በአሸባሪነት ስም ፈርጆ ውሳኔ አሳልፎዋል።