የአፋጻጸም ችግርና የገንዘብ ብክነት በኢትዮጵያ

የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት ዛሬ ለምክር ቤት ባቀረበዉ የ2002 በጀት አፈፃፀም ዘገባ፤ የሂሳብ ምርመራ ካደረገባቸዉ 143 መስሪያ ቤቶች፤ በአብዛኞቹ ከፍተኛ የገንዘብ ብክነት መገኘቱን አመለከተ።