ሟቹ የቀድሞው መንግስት የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ማንነት

ኮሎኔል ተስፋይ ወልደስላሴ በኢትዮጵያ በቀድሞው ወታደራዊ ሶሻሊስታዊ መንግስት ዘመን የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚንስትር ሆነው አገልግለዋል።