የወልዲያ ሙስሊሞች ተቃዉሞ

በተቃዉሞ የተሳተፉ የከተማይቱ ነዋሪዎች እንዳስታወቁት ፖሊስ መስጊዱን ቢከብም ሠላማዊ ተቃዉሞዉ በሠላም ተጠናቅቋል።ባለፈዉ ሳምንት ታስረዉ የነበሩ ሰወስት የከተማይቱ ነዋሪዎች መለቀቃቸዉንም—