ስደት ከኢትዮጵያ ወደ ሱዳን
ታክሎ ተሾመ
በየዓመቱ ከግንቦት 6 እስከ 20 ቀን 2013 እ.ኤ.አ. ድረስ የስደተኞች ቀን ታስቦ እንደሚውል ይታወቃል። ስለሆነም የዚህች አጭር ጽሁፍ ዓላማ በሱዳን የስደተኞች ኑሮ ምን ይመስል እንደነበር አንዳንድ የኑሮ ትዝታዎችን ተመልሰን እንድናስታውስ ይረዳ ዘንድ ለመዳሰስ ነው።
ታክሎ ተሾመ
በየዓመቱ ከግንቦት 6 እስከ 20 ቀን 2013 እ.ኤ.አ. ድረስ የስደተኞች ቀን ታስቦ እንደሚውል ይታወቃል። ስለሆነም የዚህች አጭር ጽሁፍ ዓላማ በሱዳን የስደተኞች ኑሮ ምን ይመስል እንደነበር አንዳንድ የኑሮ ትዝታዎችን ተመልሰን እንድናስታውስ ይረዳ ዘንድ ለመዳሰስ ነው።