የወለኔ ፓርቲ ቅሬታ

የፓርቲዉ ፀሐፊና ጊዚያዊ ሊቀመንበር ለጋዜጠኞች እንደነገሩት የወለኔ ሕዝብ ሕገ-መንግሥታዊ መብቱ እንዲከበር በመጠቁ ሰወስት ሰወስች ተገድለዉበታል፥ ሌሎች ስምንት ቆስለዉበታል።ባለፈዉ ሚዚያም የወለኔ ሕዝብ በሚኖርበት ወረዳ ምርጫ አልተደረገም