ቀጠርና የአደራዳሪነት ሚናዋ

የቀተር የውጭ መርህ እንደ እስካሁኑ ላይቀጥል ይችላል። የቀተሩ አሚር ሼክ ሃማድ ቢን ካሊፋ ጤና በማጣታቸው ከሥልጣናቸው ሳይነሱ አይቀርም ። እንደ መጀመሪያ ደረጃ ተደርጎ የሚወሰደው የሚተካቸው ወንዱ ልጃቸው ሼክ ታሚም የጠቅላይ ሚኒስትርነቱንም ቦታ እንዲይዙ ማድረግ ሳይሆን አይቀርም ። በዚህም ቀጠር አስተዋይና ታዋቂ ዲፕሎማትዋን ታጣላች ።