የአሸባብ ጥቃት እና ተመድ
የአፍሪቃ ሕብረት ጦር ሥልታዊቱን የወደብ ከተማ ኪስማዩን ከአሸባብ እጅ አስለቅቆ ከተቆጣጠረ ወዲሕ አክራሪዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ክፉኛ መዳከሙ በሰፊዉ ሲነገር ነበር።በሶማሊያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ልዩ መልዕክተኛ ኒኮላስ ኬይ ከትናንቱ ጥቃት በኋላ እንዳሉት ግን አሸባብ አሁንም በጋራ ሊዋጉት የሚገባ ጠንካራ ቡድን ነዉ።
የአፍሪቃ ሕብረት ጦር ሥልታዊቱን የወደብ ከተማ ኪስማዩን ከአሸባብ እጅ አስለቅቆ ከተቆጣጠረ ወዲሕ አክራሪዉ ደፈጣ ተዋጊ ቡድን ክፉኛ መዳከሙ በሰፊዉ ሲነገር ነበር።በሶማሊያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ልዩ መልዕክተኛ ኒኮላስ ኬይ ከትናንቱ ጥቃት በኋላ እንዳሉት ግን አሸባብ አሁንም በጋራ ሊዋጉት የሚገባ ጠንካራ ቡድን ነዉ።