የዓለም የስደተኞች ቀንና ኢትዮጵያ

እስካለፈዉ የጎርጎሪዮሳዊ ዘመን ማጠቃለያ በዓለም የስደተኞች ቁጥር 45 ሚሊዮን መድረሱን የተመ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን UNHCR አስታወቀ። UNHCR ዛሬ ለሚታሰበዉ የዓለም ስደተኞችን ቀን ያወጣዉ ዘገባ በተመሳሳይ ከፍተኛ የስደተኞች ቁጥር ከዛሬ 20ዓመታት በፊትም መመዝገቡን አመልክቷል።